ወጣቶች
ከእግዚአብሔር ጋር ያላችሁ የግል ቃል-መጠየቅ
ፕሬዘደንት አይሪንግ እንዳስተማሩት የቅዱስ ቁርባን ጸሎቶችን ስንሰማ፣ ከእግዚአብሔር ጋር የግል ቃል-መጠየቅ እንዳለን ሊሰማን ይችላል። ፕሬዘደንት አይሪንግ የሚቀጥሉትን ሶስት ክፍሎች አስበውበታል። እነዚህን ጥያቄዎች በማስታወሻዎቻችሁ ውስጥ ለመጻፍ እና በዚህ ወር በየሳምንቱ ለማሰላሰል አስቡበት። ስታሰላስሉና ከመንፈስ ቅዱስ ስሜት ስትቀበሉ፣ ስለእነዚህም በማስታወሻዎቻችሁ ለመጻፍ ትችላላችሁ።
-
እግዚአብሔን ያስደሰተ ምን አድርጌአለሁ?
-
ስለምን ንስሀ መግባት ወይም ለምን ምህረት መጠየቅ አለብኝ?
-
እግዚአብሔር ማንን እንዳገለግል ይፈልጋል?