ቅዱሳት መጻህፍት
ቅርፅ ፫


ከመፅሐፈ አብርሐም ቅርፅ

ቁጥር ፫

ምስል
ቅርፅ ፫

መግለጫ

ስዕል ፩ በንጉሱ ትሁትነት፣ አብርሐም የሰማይ ታላቅ አመራር አርማ የሆነውን ክህነት የሚወክለውን ዘውድ በራሱ ላይ ተደርጎለት፣ የፍርድና የፍትሕ በትረ መንግስት በእጁ ይዞ፣ በፈርዖን ዙፋን ላይ ተቀምጦ።

ስዕል ፪ ስሙ በፊደል ከራሱ በላይ የተጻፈለት ንጉስ ፈርዖን።

ስዕል ፫ በስዕል ፲ ላይ እንደተሰጠው አብርሐም በግብፅ ውስጥ የሚያስመለክት።

ስዕል ፬ ከእጅ በላይ እንደተጻፈው፣ የግብፅ ንጉስ ፈርዖን ልዑል።

ስዕል ፭ ከእጁ በላይ በፊደል በተጻፈው እንደሚወከለው፣ የንጉሱ ዋና አስተናጋጅ ሹለም።

ስዕል ፮ የልዑሉ ንብረት ባሪያ ኦሊምላኽ።

አብርሐም በንጉሱ አደባባይ ውስጥ ስለ ስነ ፈለክ ጥናት መሰረታዊ መርሆች ሲሟገት።

አትም