የጥናት እርዳታዎች
10. ከነዓን በብሉይ ኪዳን ዘመናት


10. ከነዓን በብሉይ ኪዳን ዘመናት

ምስል
የመፅሐፍ ቅዱስ ካርታ ፲

ሲዶን

ደማስቆ

ሊባኖስ ተራራዎች

አርሞንዔም ተራራ

ሊታኒ

ፋርፋ

ጢሮስ

ፎኒሲያ

ዳን (ሌሳ)

አዞር

ሁሌኽ ሀይቅ (የማሮን ውኃ)

ዓኮን

በሳን

ኪኔሬት ባሕር (የገሊላ)

ቂሶን

ኢይዝራኤል ሸለቆ

ጋትሔፌር

ቀርሜሎስ ተራራ

ዓይንዶር

ታቦር ተራራ

ያርሙክ

መጊዶ

የሞሬ ኮረብታ

ኢይዝራኤል

ቤትሳን

ዶታይን

የጊልቦዓ ተራራ

ሰማርያ

ሰማርያ

ገለዓድ

የሼረን ሜዳ

ሴኬም

ጌባል ተራራ

ፓኒኤል

መሃናይም

ገሪዛን ተራራ

ያቦቅ

ኢዮጴ

ሴሎ

ታላቅ ባህር (የሜድትሬኒያን ባህር)

ኤሎን

ቤቴል (ሎዛ)

ጋይ

የዮርዳኖስ ወንዝ

ረባት (አማን)

ገባዖን

ኢያሪኮ

አሞን

ሶሬቅ

ኢየሩሳሌም

አዛጦን

አቃሮን

ደብረ ዘይት ተራራ

የናባ ተራራ

ጌት

ቤተ ልሔም

አስቀሎና

ኤላ

ቴቁሔ

የጨው ባህር (የሙት ባህር)

ጋዛ

ሼፌላህ

ፍልስጥኤም ሜዳ

ለኪሶ

ኬብሮን

ዓይንጋዲ

አሮኖን

ጌራራ

ጌራራ

ይሁዳ

ሞአብ

ቦሦር

ቤርሳቤህ

ቂርሐራሴት

ኢዱሜአ

የሰዶም እና ገሞራ ክልል

ኔጌቭ

ዓረባ

ዘሬድ

ኤዶም

ኪሎ ሜትር

0204060

ሀ ለ ሐ መ

1 2 3 4 5 6 7 8

1

2

3

4

5

6

7

8

9

10

11

12

13

14

15

15

15

15

15

16

17

18

19

20

21

  1. ዳን (ሌሳ) ኢዮርብዓም የሰሜን መንግስት እንዲያመልኩት የወርቅ ጥጃ ሰራላቸው (፩ ነገሥ. ፲፪፥፳፮–፴፫)። ዳን የጥንት እስራኤል የሰሜን ገደብ ነው።

  2. ቀርሜሎስ ተራራ ኤልያስ ከበኣል ካህናት ጋር ተፎካከረ እናም ሰማያትን ለዝናብ ከፈተ (፩ ነገሥ. ፲፰፥፲፯–፵፮)።

  3. መጊዶ ብዙ ጦርነት የተዋጉበት ቦታ (መሳ. ፬፥፲፫–፲፮፭፥፲፱፪ ነገሥ. ፳፫፥፳፱፪ ዜና ፴፭፥፳–፳፫)። ሰለሞን መጊዶ ለመገንባት ቀረጥ መደበ (፩ ነገሥ. ፱፥፲፭)። የይሁዳ ንጉስ ኢዮስያስ ከግብፅ ፈሮዖን ኒካዑ ጋር በተዋጋበት ጊዜ ቆስሎ ሞተ (፪ ነገሥ. ፳፫፥፳፱–፴)። በጌታ ዳግም ምፅዓት፣ እንደ አርማጌዶን ጦርነት ክፍል በኢይዝራኤል ሸለቆ ታላቅ ጦርነት ይኖራል (ኢዩ. ፫፥፲፬ራዕ. ፲፮፥፲፮፲፱፥፲፩–፳፩)። አርማጌዶን የሚባለው ስም በግሪክ ቋንቋ የተተረጎመ የዕብራውያን ሀር መጊዶ፣ ወይም የመጊዶ ተራራ ስም ነው።

  4. ኢይዝራኤል ከሁሉም በላይ የለማ የእስራኤል ሸለቆ ጋር አንድ አይነት ስም ያለው እና ከሁሉም ታላቅ ከተማ ስም። የሰሜን መንግስት ንጉሶች በእዚህ ቦታ ቤተመንግስት ሰሩ (፪ ሳሙ. ፪፥፰–፱፩ ነገሥ. ፳፩፥፩–፪)። ክፉ የነበረችው ንግስት ኤልዛቤል በእዚህ ቦታ ኖረች እናም ሞተች (፩ ነገሥ. ፳፩፪ ነገሥ. ፱፥፴)።

  5. ቤትሳን እስራኤል ከነዓናውያንን በእዚህ ቦታ ተቋቋመች (ኢያ. ፲፯፥፲፪–፲፮)። የሳኦል ሰውነት በእዚህ ምሽግ ግድግዳ ላይ ታስሮ ነበር (፩ ሳሙ. ፴፩፥፲–፲፫)።

  6. ዶታይን ዮሴፍ በወንድሞቹ ወደ ባሪያነት ተሸጠ (ዘፍጥ. ፴፯፥፲፯፣ ፳፰፵፭፥፬)። ኤልሳዕ በፈረሶች እና በሰረገላ የተሞላ ተራራ ራዕይ አየ (፪ ነገሥ. ፮፥፲፪–፲፯)።

  7. ሰማርያ የሰሜን መንግስት ዋና ከተማ (፩ ነገሥ. ፲፮፥፳፬–፳፱)። ንጉስ አሀብ የበኣል ቤተመቅደስ ሰራ (፩ ነገሥ. ፲፮፥፴፪–፴፫)። ኤልያስ እና ኤልሳዕ አገለገሉ (፩ ነገሥ. ፲፰፥፪፪ ነገሥ. ፮፥፲፱–፳)። በ፯፻፳፩ ም.ዓ. አሶር የአስር ጎሳዎች መያዝን በመፈጸም አሸነፈቻት (፪ ነገሥ. ፲፰፥፱–፲)።

  8. ሴኬም አብርሐም መሰዊያ ገነባ (ዘፍጥ. ፲፪፥፮–፯)። ያዕቆብ በእዚህ ቦታ አጠገብ ኖረ። ስምዖን እና ሌዊ የከተማዋን ወንዶች በሙሉ ገደሉ (ዘፍጥ. ፴፬፥፳፭)። ኢያሱ “በእዚህ ቀን” እግዚአብሔርን ለማገልገል “ምረጡ” ያለበት ማበረታቻ የነበረው በሴኬም ነበር (ኢያ. ፳፬፥፲፭)። ኢዮርብዓም የሰሜን መንግስት የመጀመሪያውን ከተማ በእዚህ ቦታ መሰረተ (፩ ነገሥ. ፲፪)።

  9. ጌባል ተራራ እና ገሪዛን ተራራ ኢያሱ እስራኤልን በእነዚህ ሁለት ተራራዎች ላይ ከፋፈላቸው—የህጉ በረከቶች ከገሪዛ ተራራ ታወጀ፣ እርግማኑም ከጌልባ ተራራ መጣ (ኢያ. ፰፥፴፫)። ሳምራዊዎች በኋላም በገሪዛ ላይ ቤተመቅደስ ገነቡ (፪ ነገሥ. ፲፯፥፴፪–፴፫)።

  10. ፓኒኤል ያዕቆብ ከጌታ መልእክተኛ ጋር በምሽት በሙሉ ታገለ (ዘፍጥ. ፴፪፥፳፬–፴፪)። ጌዴዎን የምድያማውያን ምሽግን ደመሰሰ (መሳ. ፰፥፭፣ ፰–፱)።

  11. ኢዮጴ ዮናስ የነነዌ ሚስዮኑን ለማስወገድ ከእዚህ ቦታ ወደ ተርሴስ በመርከብ ተጓዘ (ዮና. ፩፥፩–፫)።

  12. ሴሎ በመሳፍንት ዘመን፣ የእስራኤል ዋና ከተማ እና ታቦቱ ይገኝበት የነበረ ቦታ (፩ ሳሙ. ፬፥፫–፬)።

  13. ቤቴል (ሎዛ) በእዚህ ቦታ አብርሐም ከሎጥ ጋር ተለያየ (ዘፍጥ. ፲፫፥፩–፲፩) እናም ራዕይ አየ (ዘፍጥ. ፲፫አብር. ፪፥፲፱–፳)። ያዕቆብ ወደሰማይ የሚደርስ መሰላል ራዕይ አየ (ዘፍጥ. ፳፰፥፲–፳፪)። ለጊዜም ታቦት በእዚህ ቦታ ይገኝ ነበር (መሳ. ፳፥፳፮–፳፰)። ኢዮርብዓም የሰሜን መንግስት እንዲያመልኩት የወርቅ ጥጃ ሰራላቸው (፩ ነገሥ. ፲፪፥፳፮–፴፫)።

  14. ገባዖን ኬጢያውያን ኢያሱን በማታለል ስምምነት እንዲገባ አደረገ (ኢያ. ፱)። ኢያሱ ጦርነትን እያሸነፈ እያለ ፀሐይም በሰማይ መካከል ዘገየ (ኢያ. ፲፥፪–፲፫)። ይህም የታቦት ለጊዜ የሚቀመጥበት ቦታ ነበር (፩ ዜና ፲፮፥፴፱)።

  15. ጋዛ፣ አዛጦን፣ አስቀሎና፣ አቃሮን፣ ጌት (የፍልስጥኤማውያን አምስት ከተማዎች) በብዙ ጊዜ ፍልስጥኤማውያን ከእነዚህ ከተማዎች እስራኤልን ያጠቁ ነበር።

  16. ቤተ ልሔም ራሔል በእዚህ ቅርብ ነበር የተቀበረችው (ዘፍጥ. ፴፭፥፲፱)። ሩት እና ቦዓዝ በእዚህ ኖሩ (ሩት ፩፥፩–፪፪፥፩፣ ፬)። ይህም የዳዊት ከተማ ነበር (ሉቃ. ፪፥፬)።

  17. ኬብሮን አብርሐም (ዘፍጥ. ፲፫፥፲፰)፣ ይስሐቅ፣ ያዕቆብ (ዘፍጥ. ፴፭፥፳፯)፣ ዳዊት (፪ ሳሙ. ፪፥፩–፬)፣ እና አቤሴሎም (፪ ሳሙ. ፲፭፥፲) በእዚህ ኖሩ። ይህ በንጉስ ዳዊት ስር የይሁዳ የመጀመሪያ ዋና ከተማ ነበር (፪ ሳሙ. ፪፥፲፩)። አብርሐም፣ ሳራ፣ ይስሐቅ፣ ርብቃ፣ ያዕቆብ፣ እና ልያ በእርሻ ባለ ድርብ ክፍል ዋሻ ውስጥ ተቀብረዋል ተብሎ ይታመናል (ዘፍጥ. ፳፫፥፲፯–፳፵፱፥፴፩፣ ፴፫)።

  18. ዓይንጋዲ ዳዊት ከሳዖል ተደበቀ እናም የሳዖልን ህይወት አተረፈ (፩ ሳሙ. ፳፫፥፳፱–፳፬፥፳፪)።

  19. ጌራራ አብርሐም እና ይስሐቅ ለጊዜ በእዚህ ቦታ ይኖሩ ነበር (ዘፍጥ. ፳–፳፪፳፮)።

  20. ቤርሳቤህ አብርሐም በእዚህ ቦታ የውሀ ጉድጓድ ቆፈረ እናም ከአቢሜሌክ ጋር ቃል ኪዳን ገባ (ዘፍጥ. ፳፩፥፴፩)። ይስሐቅ ጌታን አየ (ዘፍጥ. ፳፮፥፲፯፣ ፳፫–፳፬)፣ እናም ያዕቆብ በእዚህ ቦታ ይኖር ነበር (ዘፍጥ. ፴፭፥፲፵፮፥፩)።

  21. ሰዶም እና ገሞራ ሎጥ በሰዶም ለመኖር መረጠ (ዘፍጥ. ፲፫፥፲፩–፲፪፲፬፥፲፪)። እግዚአብሔር ሰዶም እና ገሞራን በኃጢያተኛነት ምክንያት ደመሰሰ (ዘፍጥ. ፲፱፥፳፬–፳፮)። በኋላም ኢየሱስ እነዚህን ከተማዎች እንደ ኃጢያተኛነት ምሳሌዎች ተጠቀመባቸው (ማቴ. ፲፥፲፭)።

አትም