የጥናት እርዳታዎች
2. የእስራኤል ከግብፅ መሰደድ እና ወደ ከነዓን መግባት


2. የእስራኤል ከግብፅ መሰደድ እና ወደ ከነዓን መግባት

ምስል
የመፅሐፍ ቅዱስ ካርታ ፪

ቁልፍ

ለስደት ሊጠቀሙበት የሚችል መንገድ

ጋይ

የዮርዳኖስ ወንዝ

ጌልገላ

የናባ ተራራ

ኢያሪኮ

ኢየሩሳሌም

ዴቦን

ኬብሮን

የጨው ባሕር (የሞት ባህር)

አሮኖን

ታላቅ ባህር (የሜድትሬኒያን ባህር)

ጋዛ

ከነዓን

ዓራድ

ሞአብ

ፍልስጤማውያን

ቤርሳቤህ

ዘሬድ

የግብጽ ወንዝ

የጺን ምድረበዳ

ኤዶም

የአባይ ሸለቅ

ራምሴ (ታኒስ)

የሱር ምድረበዳ

ቃዴስ በርኔ

የሖር ተራራ

ጌሤም

ፊቶም

ሱኮት

ግብጽ

የፋራን ምድረበዳ

ዓረባ (ሥምጥ ሸልቆ)

የምስራቅ ምድረበዳ

በ (ሄሊኦፖሊስ)

ፊሀሒሮት?

የኤታም ምድረበዳ

የሲና ዎሽመጥ

ዔጽዮንጋብር

ኖፍ (ሜምፎስ)

አባይ ወንዝ

ማራ?

ኤሊም?

የሱዌዝ ባህረ ሰሌጣ

የሲን ምድረበዳ

የሲና ምድረበዳ

የምድረበዳ መስፈሪያ

ምድያም

ራፋቃ?

ራፊዲም?

አቋባ ሰሌጣ

የሲና ተራራ? (ኮሬብ)

ቀይ ባህር

ኪሎ ሜትር

04080120

ሀ ለ ሐ መ

1 2 3 4

1

2

3

4

5

6

7

8

9

10

11

12

13

14

15

16

17

18

  1. ራምሴ እስራኤል ከግብፅ ተጥላ ነበር (ዘፀአ. ፲፪ዘኁል. ፴፫፥፭)።

  2. ሱኮት ዕብራውያን የመጀመሪያውን የሰፈሩበትን ቦታ ለቅቀው ሲሄዱ፣ ጌታ በቀን በዳመና እናም በሌሊት በእሳት ዓምድ ረዳቸው (ዘፀአ. ፲፫፥፳–፳፪)።

  3. በፊሀሒሮት እስራኤል በቀይ ባህር በኩል አለፉ (ዘፀአ. ፲፬ዘኁል. ፴፫፥፰)።

  4. ማራ ጌታ የማራን ውሀዎች ፈወሰ (ዘፀአ. ፲፭፥፳፫–፳፮)።

  5. ኤሊም እስራኤል በ፲፪ ምንጮች አጠገብ ሰፈሩ (ዘፀአ. ፲፭፥፳፯)።

  6. የሲን ምድረበዳ ጌታ እስራኤልን ለመመገብ መና እና ኩዌል ላከ(ዘፀአ. ፲፮)።

  7. ራፊዲም እስራኤል ከአማሌቅ ጋር ተዋጉ (ዘፀአ. ፲፯፥፰–፲፮)።

  8. የሲና ተራራ (የኮሬብ ተራራ ወይም ጀቤል ሙሳ) ጌታ አስር ቃላትን ገለጸ (ዘፀአ. ፲፱–፳)።

  9. የሲና ምድረበዳ እስራኤል ታቦት ሰራች (ዘፀአ. ፳፭–፴)።

  10. የምድረበዳ መስፈሪያ ቦታ ሰባ ሽማግሌዎች ሙሴን ህዝቡን በመግዛት እንዲረዱት ተጠሩ (ዘኁል. ፲፩፥፲፮–፲፯)።

  11. ዔጽዮንጋብር እስራኤል በኤሳው እና በአሞን ህዝቦች ምድር ውስጥ አለፉ (ዘዳግ. ፪)።

  12. ቃዴስ በርኔ ሙሴ ሰላዮች ወደ ቃል ኪዳን ምድር ላከ፤ እስራኤል አመጸች እና ወደ ምድሯ አልገባችም፤ ቃዴስ እንደ እስራኤል ዋና መስፈሪያ ቦታ አገለገለ (ዘኁል. ፲፫፥፩–፫፣ ፲፯–፴፫፲፬፴፪፥፰ዘዳግ. ፪፥፲፬)።

  13. የምስራቅ ምድረበዳ እስራኤል ከኤዶም እና ከሞአብ ጋር መዋጋትን አስወገዱ (ዘኁል. ፳፥፲፬–፳፩፳፪–፳፬)።

  14. የአሮኖን ወንዝ እስራኤል ከእነርሱ ጋር የተዋጉትን አሞናውያን አጠፉ (ዘዳግ. ፪፥፳፬–፴፯)።

  15. የናባ ተራራ ሙሴ የቃል ኪዳን ምድርን አየ (ዘዳግ. ፴፬፥፩–፬)። ሙሴ የመጨረሻ ሶስት ስብከቱን ሰበከ (ዘዳግ. ፩–፴፪)።

  16. የሞአብ ሜዳ ጌታ ምድሩን እንዲከፋፈሉ እና በእዚያ የሚኖሩትን እንዲያጠፉ ነገራቸው (ዘኁል. ፴፫፥፶–፶፮)።

  17. የዮርዳኖስ ወንዝ እስራኤል የዮርዳኖስን ወንዝ በደረቀ ምድር ላይ ተሻገሩ። በጌልገላ አጠገብ፣ ከዮርዳኖስ ወንዝ በታች የመጡ ድንጋዮች እንደ ዮርዳኖስ ወንዝ መከፈል ማስታወሻ ተቀመጡ (ኢያ. ፫፥፩–፭፥፩)።

  18. ኢያሪኮ የእስራኤል ልጆች ከተማውን ያዙ እናም ደመሰሱ (ኢያ. ፮)።

አትም