የጥናት እርዳታዎች
12. ኢየሩሳሌም በኢየሱስ ጊዜ


12. ኢየሩሳሌም በኢየሱስ ጊዜ

ምስል
የመፅሐፍ ቅዱስ ካርታ ፲፪

ቁልፍ

በኢየሱስ ጊዜ ከተማው እንደነበረበት

በኋላ በግንብ የተገነቡ ቦታዎች

ወደ ሰማርያ የሚመራ መንገድ

ቤዜጣ (አዲስ ከተማ)

ጎልጎታ

የአትክልት ስፍራ መቃብር

የቤተ ሳይዳ መጠመቂያ

ዓሳ በር

የአንቶኒያ ምሽግ

የእስራኤል መጠምቂያ

ጌቴሴማኒ የአትክልት ስፍራ

ሱሳ በር

በግ በር

የሰለሞን ሰቀላ

ቤተመቅደስ

ደብረ ዘይት ተራራ

ድልድይ

መልካም ደጅ

ወደ ኤማሁስ እና ኢዮጴ የሚመራ መንገድ

የማማ መጠመቂያ

ወደ ቢታንያ እና ኢያሪኮ የሚመራ መንገድ

የቤተመቅደስ ጫፍ

ሀስሞኔአን ቤተ መንግስት

ንጉሳዊ በረንዳ

የውሀ ቦይ

የሄሮድስ ቤተመንግስት

የቤተመቅደስ ደረካዎች

የግዮን ምንጭ

የሰርፐንት መጠመቂያ

ከፍተኛው ከተማ

የውሀ ቦይ

የቀያፋ ቤት

የሕዝቅያስ ዋሻ

ሄኖም ሸለቆ

ታላቅ አዳራሽ

ቄድሮን ሸለቆ

ታናሽ ከተማ

ሰላም መጠመቂያ

የውኃው በር

ወደ ቤተ ልሔም እና ኬብሮን የሚመራ መንገድ

ዓይንሮጌል ምንጭ

ወደ የሞት ባህር የሚመራ መንገድ

ሜትር

0100200300400

ሀ ለ ሐ መ

1 2 3 4 5 6 7 8

1

2

3

4

5

6

7

8

8

9

10

11

12

13

14

15

16

17

18

  1. ጎልጎታ የኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበት ሊሆን የሚችል ቦታ (ማቴ. ፳፯፥፴፫–፴፯)።

  2. የአትክልት ስፍራ መቃብር የኢየሱስ ሰውነት ያረፈበት ሊሆን የሚችል አንድ ቦታ (ዮሐ. ፲፱፥፴፰–፵፪)። ከሞት የተነሳው ኢየሱስ ለመግደላዊ ማርያም በመቃብሩ ውጪ በሚገኘው የአትክልት ስፍራ ውስጥ ታየ (ዮሐ. ፳፥፩–፲፯)።

  3. የአንቶኒያ ምሽግ ኢየሱስ የተከሰሰበት፣ ተፈረደበት፣ ተሰደበበት፣ እና የተገረፈበት በእዚህ ቦታ ላይ ይሆናል (ዮሐ. ፲፰፥፳፰–፲፱፥፲፮)። ጳውሎስ ታሰረ እናም የተቀየረበትን ታሪክ ነገረ (የሐዋ. ፳፩፥፴፩–፳፪፥፳፩)።

  4. የቤተ ሳይዳ መጠመቂያ ገናዳ ኢየሱስ ሽባን ሰው በሰንበት ፈወሰ (ዮሐ. ፭፥፪–፱)።

  5. ቤተመቅደስ ገብርኤል ለዘካርያስ ኤልሳቤጥ ወንድ ልጅ እንደምትወልድ ነገረው (ሉቃ. ፩፥፭–፳፭)። የቤተመቅደስ መጋረጃ በአዳኝ ሞት ጊዜ ተቀደደ (ማቴ. ፳፯፥፶፩)።

  6. የሰለሞን ሰቀላ ኢየሱስ እርሱ የእግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ አወጀ። አይሁዶች ኢየሱስን ለመውገር ሞከሩ (ዮሐ. ፲፥፳፪–፴፱)። ጴጥሮስ አንካሳ ሰውን ከፈወሰ በኋላ ንስሀ መግባትን ሰበከ (የሐዋ. ፫፥፲፩–፳፮)።

  7. መልካም ደጅ ጴጥሮስ እና ዮሐንስ አንካሳ ሰው ፈወሱ (የሐዋ. ፫፥፩–፲)።

  8. የቤተመቅደስ ጫፍ ኢየሱስ በሰይጣን ተፈተነ (ማቴ. ፬፥፭–፯) (ይህ ድርጊት ሊደርስ የቻለበት ቦታ።)

  9. ቅዱስ ተራራ (የማይታወቅ ቦታ)

    1. በባህል አብርሐም ይስሐቅን የሚሰዋበት መሰዊያ በእዚህ ቦታ ገነባ ይባላል (ዘፍጥ. ፳፪፥፱–፲፬)።

    2. ሰለሞን ቤተመቅደስን ገነባ (፩ ነገሥ. ፮፥፩–፲፪ ዜና ፫፥፩)።

    3. ባቢሎን ቤተመቅደሱን በ፭፻፹፯ ም.ዓ. ደመሰሱት (፪ ነገሥ. ፳፭፥፰–፱)።

    4. ዘሩባቤል ቤተመቅደስን በ፭፻፲፭ ም.ዓ. እንደገና ገናባ (ዕዝ. ፫፥፰–፲፭፥፪፮፥፲፬–፲፮)።

    5. ሄሮድስ የቤተመቅደስ አደባባይን አስፋፋ እናም በ፲፯ ም.ዓ. ቤተመቅደስን እንደገና መገንባት ጀመረ። ኢየሱስ በህጻንነቱ በእዚህ ቀረበ (ሉቃ. ፪፥፳፪–፴፱)።

    6. በ፲፪ አመቱ ኢየሱስ በቤተመቅደስ አስተማረ (ሉቃ. ፪፥፵፩–፶)።

    7. ኢየሱስ ቤተመቅደስን አጸዳ (ማቴ. ፳፩፥፲፪–፲፮ዮሐ. ፪፥፲፫–፲፯)።

    8. ኢየሱስ በተለያዩ ጊዜዎች በቤተመቅደስ አስተማረ (ማቴ. ፳፩፥፳፫–፳፫፥፴፱ዮሐ. ፯፥፲፬–፰፥፶፱)።

    9. በቲቶ ስር ሮሜዎች ቤተመቅደስን በ፸ ዓ.ም. ደመሰሱ።

  10. ጌቴሴማኒ የአትክልት ስፍራ ኢየሱስ ተሰቃየ፣ ተካደ፣ እናም ታሰረ (ማቴ. ፳፮፥፴፮–፵፮ሉቃ. ፳፪፥፴፱–፶፬)።

  11. ደብረ ዘይት ተራራ

    1. ኢየሱስ የኢየሩሳሌም ቤተመቅደስ መደምሰስን አስቀድሞ ነገረ። ስለዳግም ምፅዓት ደግሞም ተናገረ (ማቴ. ፳፬፥፫–፳፭፥፵፮፤ ደግሞም ጆ. ስ.—ማቴ ተመልከቱ)።

    2. ከእዚህ ቦታ ኢየሱስ ወደ ሰማይ አረገ (የሐዋ. ፩፥፱–፲፪)።

    3. በጥቅምት ፳፬ ቀን ፲፰፻፵፩ (እ.አ.አ.)፣ ሽማግሌው ኦርሰን ሀይድ ቅዱስ ምድርን ለአብርሐም ልጆች በዳግም መመለስ ቀደሰ።

  12. የግዮን ምንጭ ሰለሞን እንደንጉስ ተቀባ (፩ ነገሥ. ፩፥፴፰–፴፱)። ሕዝቅያስ ከምንጩ ወደ ከተማው ውሀ ለማምጣት መንገድ አስቆፈረ (፪ ዜና ፴፪፥፴)።

  13. የውኃው በር ዕዝራ የሙሴን ህግ ለህዝቡ አነበበ እናም ተረጎመ (ነሀ. ፰፥፩–፰)።

  14. ሄኖም ሸለቆ ልጅ ከመሰዋት በተጨማሪ የሀሰት ጣዖት ሞሎክ አመለኩት (፪ ነገሥ. ፳፫፥፲፪ ዜና ፳፰፥፫)።

  15. የቀያፋ ቤት ኢየሱስ በቀያፋ ቤት ተወሰደ (ማቴ. ፳፮፥፶፯–፷፰)። ጴጥሮስ ኢየሱስን ያውቅ እንደነበረ ካደ (ማቴ. ፳፮፥፷፱–፸፭)።

  16. ታላቅ አዳራሽ በባህል ይህ ኢየሱስ የፋሲካ ምግብን የበላበት እና ቅዱስ ቁርባንን የጀመረበት ቦታ ነው (ማቴ. ፳፮፥፳–፴)። የሐዋሪያትን እግሮች አጠበ (ዮሐ. ፲፫፥፬–፲፯) እናም አስተማራቸው (ዮሐ. ፲፫፥፲፰–፲፯፥፳፮)።

  17. የሄሮድስ ቤተመንግስት ክርስቶስ በሄሮድስ ፊት ቀረበ፣ ምናልባት በእዚህ ቦታ (ሉቃ. ፳፫፥፯–፲፩)።

  18. ኢየሩሳሌም (የማይታወቅ ቦታ)

    1. መልከ ጼዴቅ እንደ ሳሌም ንጉስ ገዛ (ዘፍጥ. ፲፬፥፲፰)።

    2. ንጉስ ዳዊት የኢያቡሳውያን ከተማን አሸነፈ (፪ ሳሙ. ፭፥፯፩ ዜና ፲፩፥፬–፯)።

    3. በ፭፻፹፯ ም.ዓ. ከተማው በባቢሎን ተደመሰሰ (፪ ነገሥ. ፳፭፥፩–፲፩)።

    4. በበዓለ ኀምሳ ቀን መንፈስ ቅዱስ ብዙዎችን ሞላ (የሐዋ. ፪፥፩–፬)።

    5. ጴጥሮስ እና ዮሐንስ ታሰሩ እናም በሸንጎዎች ፊት ቀረቡ (የሐዋ. ፬፥፩–፳፫)።

    6. ሐናንያ እና ሰጲራ ለጌታ ዋሹ እናም ሞቱ (የሐዋ. ፭፥፩–፲)።

    7. ጴጥሮስ እና ዮሐንስ ታሰሩ፣ ነገር ግን መልአክ ከእስር ቤት አዳናቸው (የሐዋ. ፭፥፲፯–፳)።

    8. ሐዋሪያት ሰባት ሰዎች እንዲረዷቸው መረጡ (የሐዋ. ፮፥፩–፮)።

    9. የእስጢፋኖስን ምስክርን አይሁዶች አስወገዱ፣ እናም እስኪሞት ድረስ ተወገረ (የሐዋ. ፮፥፰–፯፥፷)።

    10. ያዕቆብ ሰማዕት ሆነ (የሐዋ. ፲፪፥፩–፪)።

    11. መልአክ ጴጥሮስን ከእስር ቤት አወጣው (የሐዋ. ፲፪፥፭–፲፩)።

    12. ሐዋሪያት የግርዘት ጉዳይን ወሰኑ (የሐዋ. ፲፭፥፭–፳፱)።

    13. በቲቶ ስር ሮሜዎች ቤተመቅደስን በ፸ ዓ.ም. ደመሰሱ።

አትም