የጥናት እርዳታዎች
ጆ.ስ.ት.፣ የሐዋርያት ስራ ፱


ጆ.ስ.ት.፣ የሐዋርያት ስራ ፱፥፯።የሐዋርያት ስራ ፱፥፯፳፪፥፱ ጋር አነጻፅሩ

ጳውሎስ በሚቀየርበት ጊዜ አብረውት የነበሩት ብርሀንን አዩ፣ ነገር ግን ድምፅን አልሰሙም ወይም ጌታን አላዩም።

ከእርሱም ጋር በመንገድ የሄዱ ሰዎች በእርግጥም ብርሀንን አዩ፣ ፈሩም፤ እርሱን የሚያናግረውን ሰው ድምፅን ግን አልሰሙም።

አትም