የጥናት እርዳታዎች
ጆ.ስ.ት.፣ ዮሐንስ ፲፬


ጆ.ስ.ት.፣ ዮሐንስ ፲፬፥፴።ዮሐንስ ፲፬፥፴ ጋር አነጻፅሩ

የጭለማ ልዑል፣ ወይም ሰይጣን፣ የዚህ አለም ነው።

ከእንግዲህ ወዲህ ከእናንተ ጋር ብዙ አልናገርም፣ የዚህ ዓለም የሆነው የጭለማ ልዑል ይመጣልና፤ ግን በእኔ ላይም ሀይል የለውም፣ ግን በእናንተ ላይ ሀይል አለው።

አትም