Scripture Stories
የባቢሎን ግንብ


“የባቢሎን ግንብ፣” የብሉይ ኪዳን ታሪኮች [2022 (እ.አ.አ)]

“የባቢሎን ግንብ፣” የብሉይ ኪዳን ታሪኮች

ዘፍጥረት 11

የባቢሎን ግንብ

ሰዎች ወደ ሰማይ የሚደርሱበትን መንገድ ለመገንባት እየሞከሩ

ምስል
ክፉ ሰዎች

ከጎርፉ በኋላ ህዝቡ ለእግዚአብሔር አለመታዘዝ ጀመሩ። አንዳንዶቹ የእግዚአብሔርን እቅድ አላመኑም። እግዚአብሔርን ሳይጠይቁ ወደሰማይ ለመድረስ ግንብ መገንባት ጀመሩ። የባቢሎን ግንብ የሚባል የሐሰት ቤተመቅደስ ነበር።

ዘፍጥረት 11፥4፣ 9

ምስል
ሰዎች ግንብ እየገነቡ

ሰዎች ግንቡን በመሥራታቸው እግዚአብሔር አልተደሰተም። እርስ በርሳቸው እንዳይግባቡ ቋንቋቸውን ደባለቀ። እርስ በእርሳቸው መግባባት ባለመቻላቸው ምክንያት ግንቡን መገንባት ማቆም ነበረባቸው።

ዘፍጥረት 11፥6–8ኤተር 1፥33

ምስል
ሰዎች ወጥተው ሲሄዱ

ጌታ ህዝቡን በተናቸው እንዲሁም በምድር ዙሪያ ሁሉ እንዲኖሩ ላካቸው።

ዘፍጥረት 11፥9

አትም